Publication

Fact-checking Module

ጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙኃን ሃቅን ለማጣራት እንዲችሉ የሚያግዝ ማጣቀሻ የሃሰተኛ መረጃ እና ሃሰተኛ ዜናዎች ስርጭት በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱ የበርካታ አካላትን ትኩረት ከሳበ ዓመታት ተቆጥረዋል። አንዳንድ አካላት ሃሰተኛ መረጃዎች ከሚያስከትሉት መዘዝ አንጻር ሃሰተኛ መረጃዎችን የመረጃ ወረርሽኝ እያሉ መጥራትን ይመርጣሉ፤ ሰላም እንዲደፈርስ ከማድረግ አንጻር፣ በብሄሮችና በተለያዩ እምነት ተካታዮች መካከል ግጭቶች እንዲፈጠሩ በማድረግ በአጠቃላይ በህዝቦች ሰላማዊ ኑሮ ላይ ችግሮችን እየፈጠሩ ስለሚገኙ። ሃሰተኛ መረጃዎች ከሚያስከትሉት …

Fact-checking Module Read More »

የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር በኢትዮጵያ የፖሊሲ እና የሕግ ማዕቀፍ አጭር ማብራሪያ

የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር በኢትዮጵያ የፖሊሲ እና የሕግ ማዕቀፍ አጭር ማብራሪያ የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር በኢትዮጵያ የፖሊሲ እና የሕግ ማዕቀፍ አጭር ማብራሪያ ሰነድ በመርሳ ሚዲያ ኢንስቲትዩት ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው፡፡ ይህ አጭር ማብራሪያ የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር ሥርአት ፅንሰ ሀሳብን፣ በአገራችን በመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ውስጥ እና በመገናኛ ብዙሃን ተቋማት መካከል  የሚከናወነውን የእርስ በእርስ …

የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር በኢትዮጵያ የፖሊሲ እና የሕግ ማዕቀፍ አጭር ማብራሪያ Read More »